የበዓሉ አከባበር አስመልክቶ በተዘጋጀው የፀጥታ ዕቅድ በክልሉ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የወንጀል መከላከል ምክትል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ በረዳት ኮሚሽነር ፍቅሬ ዮኢሳ ቀርቦ ውይይት ተደርጓል።
በክልሉ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የፍቼ ጨምበላላ በዓል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ እንድጠናቀቅ ከፀጥታ ግብረሃይል ፣ ከህዝብ ክንፍ አደረጃጀቶች እና ከአጎራባች ክልሎች ጋር በመቀናጀት ለበዓሉ ፍፁም ሰላማዊነት በትኩረት ይሰራል ብለዋል።



